Ethiopian News and Opinion Journal


  • HOME
  • SUBSCRIBE
  • CONTACT
  • FORUM
  • VIDEO
  • DIRECTORY
  • ADVERTISE
  • ALBUM
  • DICTIONARY
  • CLASSIFIEDS
  • EXERCISE
  • Login

ለጥምቀት የወጣው ህዝብ ለቅንጅት አመራር የማበረታቻ መልእክት አስተላልፈ

January 21st, 2008 |

የጥምቀት በዐልን ለማክበር በቦሌ መድሃኔአለም የተገኙት የቅንጅት ለአንድነትና ዴሞክራሲ ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ የሆኑት አቶ ግዛቸው ሽፈራው ለበዐሉ ካደመው በብዙ ሺህ የሚቆጠር ምእመን “በርቱ” የሚል የድጋፍ መልእክት ተላለፈላቸው::

አቶ ግዛቸው በስፍራው የተገኙት ከቤተሰባቸው ጋር በበዐሉ ለመካፍል ቢሆንም በቦታው መኖራቸው እንደታውቀ ብዙ ሺህ ህዝብ ከቧቸው አስተያየቶችንና ጥያቄዎችን ሲሰነዝር የነበረ ሲሆን ህዝቡ የቅንጅት ምልክት የሆነውን ሁለት ጣት ማሳየት ሲጀምር በአካባቢው የነበሩ ፖሊሶች የመደናገጥና ግራ የመጋባት መልክ ይታይባቸው ነበር::

አቶ ግዛቸው በርካታ አስተያየቶችንና ጥያቄዎችን ካስተናገዱ በኋላ ቅንጅት የህዝብ ድርጅት በመሆኑ ጊዜያዊ ችግሮች ቢያጋጥሙትም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠው ወደቤታቸው ተመልሰዋል::

ይህ በእንዲህ እንዳለ የነ አቶ አባይነህ ቡድን በመኢዐድ ስም መንቀሳቀስ በመጀመራቸው ምክንያት ከፍተኛ የህዝብ ቁጣ እየደረሰባቸው በመሆኑ ስልት በመቀየር “ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ንቅናቄ” በሚል ስያሜ የፓርቲ ፈቃድ ለማውጣት በዝግጅት ላይ መሆናቸውን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገልጸዋል::

Email This Post | Add a comment FORUM



Related Posts

  1. የቅንጅት አመራር ስኬታማ ውይይት እያካሄደ ነው
  2. የምርጫ 97 ጥቃት ሰለባዎች ሊረዱ ነው
  3. የኃይሉ ሻውል መመለስ አጠራጣሪ ሆኗል
  4. የምርጫ ቦርድ ጨዋታ ዛሬም ቀጥሏል
  5. ነገ እሁድ የቅንጅት አመራር መሰረታዊ ውሳኔዎችን ያሳልፋል

Leave a Comment

To write your comment in Amharic click here. አስተያየትዎን በአማርኛ ለመጻፍ እዚህ ይጫኑ:: ጽፈው ከጨረሱ በኋላ የጻፉትን ኮፒ አድርገው ወደዚህ ተመልሰው አስተያየት መስጫ ቦክስ ውስጥ ፔስት ያድርጉ::



Click to cancel reply








Recent Posts
  • Ethiopian Youth Public Meeting in Dallas – Saturday, Feb. 11
  • DC area Ethiopian churches under attack
  • Saudi pressured to release detained Ethiopians
  • International Ethiopian Women Conference March 9-11
  • ALEJE and OLF Public Meeting in Washington DC – Feb. 19
  • Where the truth lies in Ethiopia
  • Transformative Reconciliation for Unity in a Nutshell
  • When we were the peacemakers
  • Cooperative Behavior for Transformatve Reconciliation & Unity
  • A resurgent Ethiopian opposition in a new form
  • African Beggars Union Hall?
  • Kilil system is an instrument of Ethiopian disenfrachisement – Part 4
  • Several Meles Zenawi bodyguards arrested
  • UN experts dismayed by growing repression in Ethiopia
  • Swedish journalists appeal to Ethiopia’s dictator
  • Another sign of worsening repression in Ethiopia – IFEX
  • Using Anti-Terror Laws to Terrorize Dissent
  • We’ve met the enemy and he is us
  • Essentials to Resolve Differences for Reconciliation
  • Ethiopian delegation delivers letter to Saudi Arabia embassy in DC


©2012 Ethiopian Review
Publisher & Editor-in-Chief: Elias Kifle
Powered by WordPress