Ethiopian News and Opinion Journal


  • HOME
  • SUBSCRIBE
  • CONTACT
  • FORUM
  • VIDEO
  • DIRECTORY
  • ADVERTISE
  • ALBUM
  • DICTIONARY
  • CLASSIFIEDS
  • EXERCISE
  • Login

በደቡብ ኢትዮጵያ የቅንጅት ተወካይ በደህንነቶች ታፍነው ከተወሰዱ በኋላ በህዝብ ግፊት ተለቀዋል

January 21st, 2008 |

በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል የጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ የቅንጅት ተወካይ የሆኑት አቶ እንድርያስ ኤሮ በዛሬው እለት የከተማዋ የፌዴራል የደህንነት ቢሮ ሃላፊ በሆኑት በአቶ ሚካኤል ዘሪሁንና የወያኔ/ኢህአዴግ ተወካይ በሆኑት በአቶ ታደለ ያዕቆብ ከቢሯቸው ታፍነው ከተወሰዱ በኋላ በህዝብ ግፊት መለቀቃቸውን የደቡብ ኢትዮጵያ ሪፖርተራችን ዘገበ፡፡

በአከባቢው ከፍተኛ የህዝብ ድጋፍ ያላቸው የቅንጅቱ ተወካይ ከቢሯቸው ታፍነው ወደ ከተማዋ ማዘጋጃ ቤት ሲወሰዱ ህዝቡ ማዘጋጃ ቤቱን በመክበብ በፈጠረው ጫና አባሉ ሊለቀቁ ችለዋል፡፡

አቶ እንድርያስ በጽ/ቤቱ ውስጥ ለሰአታት የቆየ ምርመራ የተደረገባቸው ሲሆን ህገ ወጥ ስብሰባ እንዲካሄድ አስተባብረዋል፤ ህዝቡ ለቅንጅት ድጋፉን እንዲሰጥ ቀስቅሰዋል፤ ህጋዊ ላልሆነ አመራር ድጋፍ አሰባስበዋል፤ እንዲሁም ይህንኑ ሁኔታ በተለያዩ የአገር ውስጥና የውጭ ሜዲያዎች አስተዋውቀዋል የሚል ክስ ቀርቦባቸው እንደነበር ዘጋቢያችን ያነጋገራቸው ምንጮች ገልጸዋል፡፡

የቅንጅቱ ተወካይ ጽ/ቤቱ እንዲዘጋ የተሰጣቸውን ማስጠንቀቂያ አስመልክቶ ትእዛዙ በጽሁፍ ይድረሰኝና ከህዝባችን ጋር እመክርበታለሁ ያሉ ሲሆን በአስቸኳይ ባይለቀቁ ኖሮ ማዘጋጃ ቤቱን ከቦ የነበረው ህዝብ ወዳልታሰበ የሃይል እርምጃ ሊገባ ይችላል ተብሎ ተሰግቶ እንደነበር ዘገባው ያመለክታል፡፡

Email This Post | Add a comment FORUM



Related Posts

  1. የቅንጅት ከፍተኛ አመራር በደቡብ ኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት ሊያድርግ ነው
  2. የዛላ ወረዳ የቅንጅት አስተባባሪ ታሰሩ
  3. እስረኞችን ለማስፈታት የቅንጅት ስራ አስፈጻሚ ከአገር ሽማግሌዎች ጋር እየሰራ ነው
  4. የቅንጅት ስራዎች በእቅዳቸው መሰረት እየተካሄዱ ነው
  5. የቅንጅት የሥ/አ ኮሚቴ አባላት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳይሰጡ ተከለከሉ

Leave a Comment

To write your comment in Amharic click here. አስተያየትዎን በአማርኛ ለመጻፍ እዚህ ይጫኑ:: ጽፈው ከጨረሱ በኋላ የጻፉትን ኮፒ አድርገው ወደዚህ ተመልሰው አስተያየት መስጫ ቦክስ ውስጥ ፔስት ያድርጉ::



Click to cancel reply








Recent Posts
  • Ethiopian Youth Public Meeting in Dallas – Saturday, Feb. 11
  • DC area Ethiopian churches under attack
  • Saudi pressured to release detained Ethiopians
  • International Ethiopian Women Conference March 9-11
  • ALEJE and OLF Public Meeting in Washington DC – Feb. 19
  • Where the truth lies in Ethiopia
  • Transformative Reconciliation for Unity in a Nutshell
  • When we were the peacemakers
  • Cooperative Behavior for Transformatve Reconciliation & Unity
  • A resurgent Ethiopian opposition in a new form
  • African Beggars Union Hall?
  • Kilil system is an instrument of Ethiopian disenfrachisement – Part 4
  • Several Meles Zenawi bodyguards arrested
  • UN experts dismayed by growing repression in Ethiopia
  • Swedish journalists appeal to Ethiopia’s dictator
  • Another sign of worsening repression in Ethiopia – IFEX
  • Using Anti-Terror Laws to Terrorize Dissent
  • We’ve met the enemy and he is us
  • Essentials to Resolve Differences for Reconciliation
  • Ethiopian delegation delivers letter to Saudi Arabia embassy in DC


©2012 Ethiopian Review
Publisher & Editor-in-Chief: Elias Kifle
Powered by WordPress