Ethiopian News and Opinion Journal


  • HOME
  • SUBSCRIBE
  • CONTACT
  • FORUM
  • VIDEO
  • DIRECTORY
  • ADVERTISE
  • ALBUM
  • DICTIONARY
  • CLASSIFIEDS
  • EXERCISE
  • Login

Ethiopians in Switzerland to commemorate May 15

May 7th, 2008 |  |  1 Comment

Ethiopians in Switzerland will commemorate May 15 by holding a rally in Geneva in front of the United Nations building starting at 2:00 PM.

On May 15, 2005, millions of Ethiopians voted for change. The ruling Tigray People’s Liberation Front (Woyanne) reacted by unleashing its death squads killing thousands, throwing over 50,000 civilians in concentration camps, shutting down the independent media, and arrested all the top leaders of the opposition party.

Similar activities are being organized to commemorate this day in Washington DC and other cities around the world.


ታላቅ ህዝባዊ ሰላማዊ ሠልፍ ጥሪ በስዊዘርላንድና አካባቢ ለምትኖሩ ኢትዮጵያውያን በሙሉ

ለተከበራችሁ ውድ ኢትዮጵያውያን ሁሉ

የህዝብ ድምጽ የተቀማበትና በአደባባይ የህዝብ ልጆች በአጋዚ ጦር የተጨፈጨፉበት ቀን በማስታወስ ለሚደረገው አለም አቀፋዊ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ለመገኘት ጥሪአችንን እናቀርባለን።

የሰላማዊ ሰልፉ ዓላማ በሃገራችን ላይ የተጣለው የጥፋት ደመናን ለማርገብም ታስቦ ነው።

ይሄዉም ፡-
* በሃገራችን ፍትህና ዲሞክራሲ ከምንጊዜዉም የበለጠ ታፍኖአል
* ህዝባችን ሰብአዊና መሰረታዊ የመኖር መብቱ ተነፍጓል
* መለስና ግብረ-አበሮቹ በህዝባችን ላይ ቀጥተኛ የሆነ ብቀላ እየፈጸሙበት ነው
* የአምባገነኑ መለስ አስተዳደር የዕለት ጉርስን የፖለቲካ መሳርያ በማድረግ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ለረሃብ ተዳርገዋል
* የባህረ ነጋሽ ቁስል ሳይደርቅ የሰሜን ምዕራብ የድንበር መሬታችን ቆርሰው ለሱዳን ሰጥተዋል
* መለስና ግብረ አበሮቹ በኢትዮጵያ ላይ እና በህዝቧ ላይ የማያልቅ ጦርነት በመጫር ላይ ናቸው
* የሃገርን ሉዖላዊነት፤ታሪክንና ቅርስን ማጥፋታቸዉን ከጥለዉበታል
* በህዝባችን ላይ አፈናዉና ግድያው በአስከፊ ሁነታ ቀጥሎአል
* በብዙ ሺህ የሚቆተሩ የኢትዮጵያ ልጆች በሃገሪቱ ዙሪያ እየማቀቁ ነው
* ኢትዮጵያዊ መሆንና ስለኢትዮጵያዊነት መናገር ወንጀል ሆኗል ለዚህም እንደ ትልቅ ምሳሌ ኢትዮጵያዊው አርቲስት ቴዲአፍሮ መጥቀስ ይቻላል
* በቴዲ አፍሮ ላይ የሚወሰደዉ ኢ-ፍትሃዊ ድርጊት በኢትዮጵያዊነት ላይ ብሎም የአዲሱን ትውልድ ልብ ለማቁሰል ሆን ብሎ የሚፈጸም ድርጊት ነው

ስለኢትዮጵያዊነትና ለኢትዮጵያ ለመቆም ከእኛ ከኢትዮጵያውያን ሌላ ማንም ሊቆምና ሊቆረቆር አይችልም ።ስለዚህ ህዝባችንና ሃገራችን ካሉበት አጣብቂኝ ችግር ለማዉጣት የዘር የሃይማኖትና የፖለቲካ ልዩነት ሳይገድበን የዜግነት ድርሻችንን እንወጣ።

ስለዚህ ግንቦት 7 ቀን ወይም 15 May 2008 በሚደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ላ እንድትገኙ ጥሪአችንን እንቀርባለን

ቦታው ጄኔቫ የተባበሩት መንግስታት ጽ/ቤት ፊት ለፊት ነው
ከ14 ሠዓት ጀምሮ

ኢትዮጵያ ለዘልዓለም ትኖራለች!
የፖለቲካ እስረኞች ባስቸኳይ ይፈቱ!
ቴዲ አፍሮ ባስቸኳይ ይለቀቅ!

ጊዜአዊ አስተባባሪ ተግባር ኮሚቴ

ለበለጠ ኢንፎርሜሽን በዚህ ስልክ ይደዉሉ 0041 79 672 42 87

Email This Post | Add a comment FORUM  |  1 Comment



Related Posts

  1. Rally in Ottawa to oppose Ethio-Sudan secret border deal
  2. Rally in New York to commemorate May 15
  3. Wolqait-Tegede Ethiopians in Ohio resolution – Amharic
  4. Kenenisa Bekele surpreme in Zürich, Switzerland
  5. Artist Tamagn Beyene in Zurich, Switzerland – video

One Comment to “Ethiopians in Switzerland to commemorate May 15”

  1. Kerim says:

    እጅግ በጣም አስፈላጊ እና አንገብጋቢ ጉዳይ በመሆኑ ሁላችንም ወጥተን ተቃውሞአችንን ማሰማት ታሪካዊ ግዴታችን ነው!!!!!!!!

    [Reply]

    May 7th, 2008 at 11:49 PM

Leave a Comment

To write your comment in Amharic click here. አስተያየትዎን በአማርኛ ለመጻፍ እዚህ ይጫኑ:: ጽፈው ከጨረሱ በኋላ የጻፉትን ኮፒ አድርገው ወደዚህ ተመልሰው አስተያየት መስጫ ቦክስ ውስጥ ፔስት ያድርጉ::



Click to cancel reply








Recent Posts
  • Ethiopian Youth Public Meeting in Dallas – Saturday, Feb. 11
  • DC area Ethiopian churches under attack
  • Saudi pressured to release detained Ethiopians
  • International Ethiopian Women Conference March 9-11
  • ALEJE and OLF Public Meeting in Washington DC – Feb. 19
  • Where the truth lies in Ethiopia
  • Transformative Reconciliation for Unity in a Nutshell
  • When we were the peacemakers
  • Cooperative Behavior for Transformatve Reconciliation & Unity
  • A resurgent Ethiopian opposition in a new form
  • African Beggars Union Hall?
  • Kilil system is an instrument of Ethiopian disenfrachisement – Part 4
  • Several Meles Zenawi bodyguards arrested
  • UN experts dismayed by growing repression in Ethiopia
  • Swedish journalists appeal to Ethiopia’s dictator
  • Another sign of worsening repression in Ethiopia – IFEX
  • Using Anti-Terror Laws to Terrorize Dissent
  • We’ve met the enemy and he is us
  • Essentials to Resolve Differences for Reconciliation
  • Ethiopian delegation delivers letter to Saudi Arabia embassy in DC


©2012 Ethiopian Review
Publisher & Editor-in-Chief: Elias Kifle
Powered by WordPress