Ethiopian Review

  • Home
  • Contact
  • Advertise
  • Departments
    • News
    • Video
  • Login
  • Subscribe via RSS

Ethiopians in Switzerland to commemorate May 15

May 7th, 2008  |  1 Comment

Ethiopians in Switzerland will commemorate May 15 by holding a rally in Geneva in front of the United Nations building starting at 2:00 PM.

On May 15, 2005, millions of Ethiopians voted for change. The ruling Tigray People’s Liberation Front (Woyanne) reacted by unleashing its death squads killing thousands, throwing over 50,000 civilians in concentration camps, shutting down the independent media, and arrested all the top leaders of the opposition party.

Similar activities are being organized to commemorate this day in Washington DC and other cities around the world.


ታላቅ ህዝባዊ ሰላማዊ ሠልፍ ጥሪ በስዊዘርላንድና አካባቢ ለምትኖሩ ኢትዮጵያውያን በሙሉ

ለተከበራችሁ ውድ ኢትዮጵያውያን ሁሉ

የህዝብ ድምጽ የተቀማበትና በአደባባይ የህዝብ ልጆች በአጋዚ ጦር የተጨፈጨፉበት ቀን በማስታወስ ለሚደረገው አለም አቀፋዊ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ለመገኘት ጥሪአችንን እናቀርባለን።

የሰላማዊ ሰልፉ ዓላማ በሃገራችን ላይ የተጣለው የጥፋት ደመናን ለማርገብም ታስቦ ነው።

ይሄዉም ፡-
* በሃገራችን ፍትህና ዲሞክራሲ ከምንጊዜዉም የበለጠ ታፍኖአል
* ህዝባችን ሰብአዊና መሰረታዊ የመኖር መብቱ ተነፍጓል
* መለስና ግብረ-አበሮቹ በህዝባችን ላይ ቀጥተኛ የሆነ ብቀላ እየፈጸሙበት ነው
* የአምባገነኑ መለስ አስተዳደር የዕለት ጉርስን የፖለቲካ መሳርያ በማድረግ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ለረሃብ ተዳርገዋል
* የባህረ ነጋሽ ቁስል ሳይደርቅ የሰሜን ምዕራብ የድንበር መሬታችን ቆርሰው ለሱዳን ሰጥተዋል
* መለስና ግብረ አበሮቹ በኢትዮጵያ ላይ እና በህዝቧ ላይ የማያልቅ ጦርነት በመጫር ላይ ናቸው
* የሃገርን ሉዖላዊነት፤ታሪክንና ቅርስን ማጥፋታቸዉን ከጥለዉበታል
* በህዝባችን ላይ አፈናዉና ግድያው በአስከፊ ሁነታ ቀጥሎአል
* በብዙ ሺህ የሚቆተሩ የኢትዮጵያ ልጆች በሃገሪቱ ዙሪያ እየማቀቁ ነው
* ኢትዮጵያዊ መሆንና ስለኢትዮጵያዊነት መናገር ወንጀል ሆኗል ለዚህም እንደ ትልቅ ምሳሌ ኢትዮጵያዊው አርቲስት ቴዲአፍሮ መጥቀስ ይቻላል
* በቴዲ አፍሮ ላይ የሚወሰደዉ ኢ-ፍትሃዊ ድርጊት በኢትዮጵያዊነት ላይ ብሎም የአዲሱን ትውልድ ልብ ለማቁሰል ሆን ብሎ የሚፈጸም ድርጊት ነው

ስለኢትዮጵያዊነትና ለኢትዮጵያ ለመቆም ከእኛ ከኢትዮጵያውያን ሌላ ማንም ሊቆምና ሊቆረቆር አይችልም ።ስለዚህ ህዝባችንና ሃገራችን ካሉበት አጣብቂኝ ችግር ለማዉጣት የዘር የሃይማኖትና የፖለቲካ ልዩነት ሳይገድበን የዜግነት ድርሻችንን እንወጣ።

ስለዚህ ግንቦት 7 ቀን ወይም 15 May 2008 በሚደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ላ እንድትገኙ ጥሪአችንን እንቀርባለን

ቦታው ጄኔቫ የተባበሩት መንግስታት ጽ/ቤት ፊት ለፊት ነው
ከ14 ሠዓት ጀምሮ

ኢትዮጵያ ለዘልዓለም ትኖራለች!
የፖለቲካ እስረኞች ባስቸኳይ ይፈቱ!
ቴዲ አፍሮ ባስቸኳይ ይለቀቅ!

ጊዜአዊ አስተባባሪ ተግባር ኮሚቴ

ለበለጠ ኢንፎርሜሽን በዚህ ስልክ ይደዉሉ 0041 79 672 42 87


Email to Friend Email to Friend | Add a comment Add a comment



One Response to “Ethiopians in Switzerland to commemorate May 15”

  1. Kerim says:

    እጅግ በጣም አስፈላጊ እና አንገብጋቢ ጉዳይ በመሆኑ ሁላችንም ወጥተን ተቃውሞአችንን ማሰማት ታሪካዊ ግዴታችን ነው!!!!!!!!

    May 7th, 2008 at 11:49 pm

Leave a Comment

To write your comment in Amharic or download Amharic fonts click here. አስተያየትዎን በአማርኛ ለመጻፍ እዚህ ይጫኑ:: ጽፈው ከጨረሱ በኋላ የጻፉትን ኮፒ አድርገው ወደዚህ ተመልሰው አስተያየት መስጫ ቦክስ ውስጥ ፔስት ያድርጉ::

. .
Recent Posts
  • Woyanne’s invading army removes Somali governor
  • Woyanne-backed Eritrean opposition elects new leader
  • The dictator and his sidekick
  • VIDEO: Woyanne official flees after extorting huge sums
  • Kinijit Dallas opposes giving Ethiopian land to Sudan
  • Queen of Sheba’s palace discovered in Ethiopia
  • Sudanese government hunts rebels after attack on Khartoum
  • Insurgents ambush Somalia’s interior minister
  • Ethiopian-American completes tours of duty in Iraq
  • Sudan rebels say they entered Khartoum
  • Woyanne gives 1,600 sq km of farm land to Sudan
  • Kinijit North America opposes land give away to Sudan
  • Berhanu Nega to make major announcement
  • Barack Obama - The Power of One
  • Rally in New York to commemorate May 15
  • Ethiopians in Norway remember May 15
  • British gov’t rewards Woyanne for its murder spree
  • Tigray court sentences three Ethiopians to death
  • Eritrea denies Djibouti war claim
  • Somali insurgents seize police HQ in Mogadishu (AP)
  • Woyanne bans Ethiopian athletes from Doha Grand Prix
  • Oromo American Citizen Council joins May 15 rally
  • The fascist dictator travels to South Africa
  • Battle rages between Woyanne soldiers, Somali insurgents
  • Sudan annexing Ethiopian territory (Tecola W. Hagos)


©2008 Ethiopian Review
Powered by WordPress